• info@dynamicmfi.com
  • (+251)115577285

Blog

የባለአክሲዮኖች 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

ዳይናሚክ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በንግድ ሕግ አንቀፅ 366፣ 367፣ 370፣ 371፣ እና 372 መሰረት ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓ.ም.
በአዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የባለአክሲዮኖች 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ያካሂዳል።
ስለዚህም ባለአክስዮኖች በተጠቀሰው ቀን፥ ሰአትና ቦታ በመገኘት የጉባዔው ተሳታፊ እንድትሆኑ የተቋሙ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአክብሮት
ጥሪውን ያስተላልፋል።

ዳይናሚክ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ.ዛሬ እሁድ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 በተደረገው የልዩ እድር ዓመታዊ ስብሰባ ላይ በመገኘት አላማውንና አገልግሎቶቹን አስተዋወቀ::

ዳይናሚክ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ.ዛሬ እሁድ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 በተደረገው የልዩ እድር ዓመታዊ ስብሰባ ላይ በመገኘት አላማውንና አገልግሎቶቹን አስተዋወቀ::

Aqua for All WASH Finance Ethiopia Project Matching Grant Agreement, between DMFI and Fair and Sustainable Consulting

Aqua for All WASH Finance Ethiopia Project Matching Grant Agreement, between DMFI and Fair and Sustainable Consulting

የአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቅያ

ዳይናሚክ ማይክሮፋይናንስ ተቋም አክሲዮን ማኅበር በአነስተኛ የፋይናንስ ስራ አዋጅ ቁጥር 626/2009 መሰረት ተቋቁሞ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ
ባንክ የስራ ፈቃድ በማግኘት በመስራት ላይ የሚገኝ የፋይናንስ ተቋም ነው። ተቋሙ በ15 ዓመት የአገልግሎት ቆይታው በየጊዜው ሁሉን አቀፍ እድገት
በማስመዝገብ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ የካፒታል አቅሙን ለማጠናከር እንዲረዳው በማቀድ ታህሳስ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደው 6ኛው አስቸኳይ
ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የተሻሻለው የንግድ ሕግ አንቀፅ 442 በሚፈቅደው መሰረት እያንዳንዳቸው አንድ ሺ ብር ዋጋ ያላቸው 380 ሺ አዲስ አክሲዮኖችን
በማውጣት የአክሲዮን ማኅበሩ ካፒታል አሁን ካለበት ከ ብር 120 ሚሊዮን (አንድ መቶ ሀያ ሚሊዮን) ወደ ብር 500,000,000.00 (አምስት
መቶ ሚሊዮን ብር) እንዲያድግ ተወስኗል።